ግንፍሌ ወንዝ ውስጥ ቆሻሻ የጣለው ድርጅት 100...

image description
- In code inforcement    0

ግንፍሌ ወንዝ ውስጥ ቆሻሻ የጣለው ድርጅት 100 ሺህ ብር ተቀጣ

ግንፍሌ ወንዝ ውስጥ ቆሻሻ የጣለው ድርጅት 100 ሺህ ብር ተቀጣ

           28/06/2017 ዓ.ም
          ****አዲስ አበባ***

የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ደንብ ማስከበር ባለስልጣ ከአካባቢ ጥበቃ ባለስልጣን ጋር በመተባበር በአራዳ ክፍለ ከተማ ወረዳ 07 ግንፍሌ ወንዝ ውስጥ ቆሻሻ የጣለው የኢትጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ጠቅላይ ቤተክነት የሠንበት ት/ቤት ማደራጃና መምሪያ የማህበረ ቅዱሳን ተቋም በከተማ አስተዳደሩ የወጣው ደንብ ቁጥር 180/2017 በመተላለፍ ደረቅ ቆሻሻን ወደ ወንዝ በመጣሉ  100,000/አንድ መቶ ሺህ/ ብር ተቀጥቷል።

ባለስልጣኑ በደንብ ቁጥር 180/2017 ላይ ከአከባቢ ጥበቃ ባለስልጣን ጋር በመተባበር በተደደጋጋሚ በመገናኛ ብዙኃንና በመድረኮች ለህብረተሰቡ ግንዛቤ መፍጠሩ ይታወሳል።

ባለስልጣኑ በቀጣይ የወንዝ ዳርቻ ልማቶች ዙሪያ ደንብ የሚተላለፉ ግለሰቦችና ተቋማት ላይ የሚወስደውን እርምጃ አጠናክሮ እንደሚቀጥል አሳውቋል።

ዘገባው:- የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ደንብ ማስከበር ባለስልጣን ኮሙኔኬሽን ጉዳዮች ዳይሬክቶሬት ነው።

ለተጨማሪ መረጃ፦
የሶሻል ሚዲያ ገፆቻችን ፎሎው፣ላይክ እና ሰብስክራይብ በማድረግ ቤተሰብ ይሁኑ።

ዌብሳይት ገፃችን፦
https://www.aacea.gov.et/

የፌስ ቡክ ገፃችን፦
https://www.facebook.com/profile.php?id=100082525711518&mibextid

የቴሌግራም ቻናላችን
https://t.me/codeenforcement

የዩቱብ ቻናላችን
https://youtube.com/@A.A.C.ACODEENFORCEMENT

የቲክቶክ አካውንታችን
https://www.tiktok.com/@addisababacodeenforcemen

ለማንኛውም የደንብ መተላለፍ ጥቆማ ነፃ የስልክ መስመር 9995 ይጠቀሙ


Comments

Nothing was found.

Leave Your Comments