ኦዲት ዳይሬክቶሬት
Directorate Director
ወ/ሮ ላዋይሽ ኦላና

ሌላው የባለስልጣኑንም ንብረት ኦዲት ያደርጋል፡፡ ክትትልና ድጋፍ በማድረግ ምክረ ሀሳብ ይሰጣል፡፡
Directorate Director's Message
በደንብ ማስከበር ባለስልጣን የውስጥ ኦዲት ዳይሬክቶሬት ዕቅድ በማቀድ ወደ ስራ የገባ ሲሆን ከዚህም አንፃር የዕቅድ ማስፈፀሚያ በጀትን በተሰጠው ተግባርና ኃላፊነት የውስጥ ቁጥጥር ያደርጋል በጀቱ በአግባቡ የፋይናንስና የግዥ መመሪያን ተከትሎ መሰራቱን ኦዲት ያደርጋል፡፡
Service under the directorate::
Nothing was found.