የዕቅድና በጀት ዝ/ክ/ግ/ዳይሬክቶሬት
Directorate Director
ኮረንኤል አድማሱ ታከለ

የደንብ ማስከበር ባለስልጣን የዕቅድና በጀት ዝ/ክ/ግ/ዳይሬክቶሬት የተቋሙን ተልዕኮ ለማሳካት ከተቋቋሙ የድጋፍ ሰጪ ዳይሪክቶሬቶች አንዱ ሲሆን ከሚሰጣቸው ድጋፎችም ተቋማዊ መረጃን ማደራጀት ፤የዕቅድ ዝግጅት ማድረግና እቅድ ማዘጋጀት፤የተቋሙን በጀት ዝግጅት ማከናወን፤በጀት ማስተዳደርና መምራት፤ ሪፖርቶች ማዘጋጀት፤ ከእቅድና ሪፖርት ሥራዎች አንጻር ክትትልና ግምገማ የማድረግ ተግባራትን ይወጣል፡፡
Directorate Director's Message
የደንብ ማስከበር ባለስልጣን የዕቅድና በጀት ዝ/ክ/ግ/ዳይሬክቶሬት የተቋሙን ተልዕኮ ለማሳካት ከተቋቋሙ የድጋፍ ሰጪ ዳይሪክቶሬቶች አንዱ ሲሆን ከሚሰጣቸው ድጋፎችም ተቋማዊ መረጃን ማደራጀት ፤የዕቅድ ዝግጅት ማድረግና እቅድ ማዘጋጀት፤የተቋሙን በጀት ዝግጅት ማከናወን፤በጀት ማስተዳደርና መምራት፤ ሪፖርቶች ማዘጋጀት፤ ከእቅድና ሪፖርት ሥራዎች አንጻር ክትትልና ግምገማ የማድረግ ተግባራትን ይወጣል፡፡
Service under the directorate::
Nothing was found.