ባለስልጣኑ የየካቲት ወር እቅድ አፈጻጸሙን እየ...

image description
- In code inforcement    0

ባለስልጣኑ የየካቲት ወር እቅድ አፈጻጸሙን እየገመገመ ነው

ባለስልጣኑ የየካቲት ወር እቅድ አፈጻጸሙን  እየገመገመ ነው

          29 - 06 - 2017 ዓ.ም
          **** አዲስ አበባ**** 

የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ደንብ ማስከበር ባለስልጣን የ2017 በጀት ዓመት  የካቲት ወር እቅድ አፈጻጸሙን የተቋሙን የባለስልጣኑ ከፍተኛ አመራሮች ፣ዳይሬክተሮች የ11ዱም ክፍለ ከተማ እና የወረዳ ደንብ ማስከበር ጽ/ቤት ሀላፊዎች በተገኙበት እየገመገመ ይገኛል ። 

በመድረኩ ንግግር ያደረጉት የባለስልጣኑ ዋና ስራ አስኪያጅ ሻለቃ ዘሪሁን ተፈራ በወሩ የደንብ ጥሰቶችን በመከላከልና በመቆጣጠር፣እርምጃ አወሳሰድና የ6ኛ ዙር የፓራ -ሚሊተሪ ኦፊሰሮች ምልመላ በተመለከተ የተሰሩ ስራዎች በትኩረት እንደሚገመገሙ አመላክተዋል።  

በመድረኩ የባለስልጣኑ የቀጣይ ስራ የትኩረት አቅጣጫዎች እንደሚቀመጥ ይጠበቃል።


Comments

Nothing was found.

Leave Your Comments