ባለስልጣን "በመትከል ማንሰራራት " በሚል መሪ...

image description
- In code inforcement    0

ባለስልጣን "በመትከል ማንሰራራት " በሚል መሪ ቃል የችግኝ ተከላ ለማካሄድ ቅድመ ዝግጅት ማጠናቀቁ አስታወቀ

ባለስልጣን "በመትከል ማንሰራራት " በሚል መሪ ቃል የችግኝ  ተከላ ለማካሄድ ቅድመ ዝግጅት ማጠናቀቁ አስታወቀ

           ሐምሌ 04/2017 ዓ.ም
       ****በአዲስ አበባ****

በአዲስ አበባ ከተማ ደንብ ማስከበር ባለስልጣን "በመትከል ማንሰራራት " በሚል መሪ ቃል የሚካሄድ  የችግኝ  ተከላ ፕሮግራም ሐምሌ 05/2017 ዓ.ም  ከጠዋቱ 12:30 ጀምሮ   የካ ክፍለ ከተማ ወረዳ 1  ፈረንሳይ ለጋሲዎን አካባቢ ይካሄዳል።

ባለስልጣኑ ለችግኝ  ተከላው ቅድመ ዝግጅት የጉድጓድ ቁፋሮ እና የችግኝ ርክክብ ስራው ማጠናቀቁን አስታውቋል።

መረጃው፡-የባለሥልጣኑ ኮሙዩኒኬሽን ጉዳዮች ዳሬክቶሬት ነው፡፡


Comments

Nothing was found.

Leave Your Comments