ባሐስልጣኑ ''ደም በመለገስ ክቡር የሆነውን የሰ...

image description
- In code inforcement    0

ባሐስልጣኑ ''ደም በመለገስ ክቡር የሆነውን የሰውን ልጅ ህይወት እንታደግ'' በሚል መሪ ቃል የደም ልገሳ መርሀ-ግብር ማዘጋጀቱ ገለፀ

ባለስልጣኑ ''ደም በመለገስ ክቡር የሆነውን የሰውን ልጅ ህይወት እንታደግ'' በሚል መሪ ቃል የደም ልገሳ መርሀ-ግብር ማዘጋጀቱ ገለፀ

              ሐምሌ 10/2017 ዓ.ም
             ****በአዲስ አበባ****

     "ደም መስጠት ህይወት መስጠት ነው"  

የአዲስ አበባ ከተማ ደንብ ማስከበር ባለስልጣን የክረምት በጎ-ፈቃድ አገልግሎት አካል የሆነው የደም ልገሳ ፕሮግራም  በነገው እለት የሚያካሄድ መሆኑ አስታወቀ።

ፕሮግራሙ በነገው እለት ሐምሌ 11 ቀን 2017 ዓ.ም  ከጠዋቱ 2:00 ጀምሮ በአበበ ቢቄላ እስታዲየም  የባለስልጣኑ ከማዕከል፣ከክፍለ ከተማ  እና የወረዳ አመራሮችና ሰራተኞች የሚሳተፉበት የደም ልገሳ ፕሮግራሙ እንደሚካሄድ ተጠቁሟል።

ደም በመለገስ ክቡር የሆነውን የሰውን ልጅ ህይወት እንታደግ!!

መረጃው፡-የባለሥልጣኑ ኮሙዩኒኬሽን ዳይሬክቶሬት ነው፡፡


Comments

Nothing was found.

Leave Your Comments