504 ዩኒት ደም 3ሰዓት ባልሞላ ጊዜ መለገሱን...

image description
- In code inforcement    0

504 ዩኒት ደም 3ሰዓት ባልሞላ ጊዜ መለገሱን ተገለፀ

504 ዩኒት ደም 3ሰዓት ባልሞላ ጊዜ መለገሱን ተገለፀ

ባስልጣኑ ''ደም በመለገስ ክቡር የሆነውን የሰውን ልጅ ህይወት እንታደግ'' በሚል መሪ ቃል ባደረገው የደም ልገሳ መርሀ-ግብር ከ1100 በላይ በጎ ፈቃደኛ ደም ለጋሽ አመራሮቹና ሰራተኞቹ በማሳተፍ ከ504 ዩኒት ደም መለገሱን ብሄራዊ ደም ባንክ ገለፀ።

የደም ልገሳው እጅግ ውጤታማና የተቀናጀ በመሆኑ ስራው መሳካቱ የተገለፀ ሲሆን ለዚህም የባለስልጣኑ አመራሮችና ሰራተኞች ላደረጉት መልካም ተግባር በብሄራዊ ደም ባንክ ተመስግነዋል።

   "ደም መስጠት ህይወት መስጠት ነው" 

መረጃው፡-የባለሥልጣኑ ኮሙዩኒኬሽን ዳይሬክቶሬት ነው፡፡


Comments

Nothing was found.

Leave Your Comments