
ባለስልጣኑ በበጀት ዓመቱ ጠንካራ የደንብ መተላለፍ የክትትልና የቁጥጥር ስራዎች እንደሚያከናውን ገለፀ
ባለስልጣኑ በበጀት ዓመቱ ጠንካራ የደንብ መተላለፍ የክትትልና የቁጥጥር ስራዎች እንደሚያከናውን ገለፀ
ነሀሴ 22/2017 ዓ.ም
**አዲስ አበባ**
የአዲስ አበባ ከተማ ደንብ ማስከበር ባለስልጣን የደንብ መተላለፍ ክትትል፣ ቁጥጥርና እርምጃ አወሳሰድና ዘርፋ በ2018 በበጀት ዓመቱ ጠንካራ የደንብ መተላለፍ የክትትልና የቁጥጥር እና የሰርቪላንስ ስራዎች እንደሚያከናውን ገለፀ
ዘርፉ የበጀት አመት እቅድ ካስኬድ በማድረግ ለዳይሬክተሩ እና ዳይሬክተሩ በስሩ ከሚገኙ ቡድኖቹ ጋር እቅዱካስኬድ በማድረግ የተሰጣቸውን ተግባር በሀላፊነት እንዲያከናው በመግለፅ የፊርማ ስነ-ስርዓት አካሂዷል።
በመድረኩ የባለስልጣኑ ዋና ስራ አስኪያጅ ሻለቃ ዘሪሁን ተፈራ የደንብ መተላለፍ ክትትል ቁጥጥርና እርምጃ አወሳሰድ ሰርቪላንስ ዘርፋ የተቋሙ ስኬት ሚናው ከፍተኛ በመሆኑ አመራሩና ሰራተኛው በመተባበር ሚናውን በመወጣት ባለስልጣኑን የገፅታና ግንባታና የስራው ውጤታማነት ከፍ ማድረግ እንደሚገባ መልክት አስተላልፈዋል።
በተጨማሪም በ2017 በጀት ያስመዘገብነው ውጤት በ2018 በጀትም ለማስቀጠል ሁሉም የድርሻውን በመወጣት ውጤቱን ማስቀጠል እንደሚገባ ገልፀዋል።
ባለስልጣኑ በበጀት ዓመቱ ጠንካራ የደንብ መተላለፍ የክትትል፣ የቁጥጥርና የሰርቪላንስ ስራዎች በመስራት ለመቀነስ መታቀዱ አቶ ከፋያለው ታደሰ ገልፀዋል።
መረጃው ፦የባለስልጣኑ ኮሙኒኬሽን ዳይሬክቶሬት ነው።
Comments
Nothing was found.
Leave Your Comments