የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የኮርደር መሰሪት...

image description
- In code inforcement    0

የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የኮርደር መሰሪት ልማት ጥምር ግብረ ሀይል የ5 ወራት የስራ አፈፃፀም ግምገማ እያካሄ ይገኛ::

የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የኮርደር መሰሪት ልማት  ጥምር ግብረ ሀይል  የ5 ወራት የስራ አፈፃፀም ግምገማ እያካሄ ይገኛል
 
         ታህሳስ 3/4/2017 ዓ.ም
       ****የአዲስ አበባ****

የአዲስ አበባ ከተማ አስተደደር ደንብ ማስከበር ባለስልጣን ፣ የፅዳት አስተዳደር ኤጀንሲ ፣ የትራፊክ ማነጅመንት ባለስልጣን ፣  የግንባታ እና ፈቃድ ቁጥጥር ባለስልጣን  ፣ የመብራት አገልግሎት አስተዳደር  ባለስልጣን  ከፍተኛ አመራሮች  በተገኙበት የኮሪደር መሰረት ልማት ጥበቃ የጋራ ጥምር ግበረ-ሀይል የ5 ወራት የስራ አፈፃፀም በሳሬም ሆቴል እየገመገመ ይገኛል።

ለተጨማሪ መረጃ፦
የሶሻል ሚዲያ ገፆቻችን ፎሎው፣ላይክ እና ሰብስክራይብ በማድረግ ይከታተሉ።

የዌብሳይት ገፃችን፦
https://www.aacea.gov.et/

የፌስ ቡክ ገፃችን፦
https://www.facebook.com/profile.php?id=100082525711518&mibextid

የቴሌግራም ቻናላችን
https://t.me/codeenforcement

የዩቱብ ቻናላችን
https://youtube.com/@A.A.C.ACODEENFORCEMENT

የቲክቶክ አካውንታችን
https://www.tiktok.com/@addisababacodeenforcemen

ለማንኛውም የደንብ መተላለፍ ጥቆማ ነፃ የስልክ መስመር 9995 ይጠቀሙ


Comments

Nothing was found.

Leave Your Comments