
ባለስልጣኑ የ6 ወራት ቅንጅታዊ ስራዎች አፈፃፀም የእውቅና ሰጠ
ባለስልጣኑ የ6 ወራት ቅንጅታዊ ስራዎች አፈፃፀም የእውቅና ሰጠ
13/05/2017 ዓ.ም
****አዳማ****
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ደንብ ማስከበር ባለስልጣን በ2017 በጀት ዓመት በመጀመሪያው 6 ወራት ከባለድርሻ አካላት ጋር በቅንጅት የተከናወኑ ተግባራት አፈፃፀም በመገምገም የከተማውና የባለስልጣኑ ከፍተኛ አመራሮች በተገኙበት ባለድርሻ አካላት በጣም ከከፍተኛ እና ከፍተኛ አፈፃፀም ለስመዘገቡ ለ27 ተቋማት እውቅና ሰጥቷል።
Comments
Nothing was found.
Leave Your Comments