ባለስልጣኑ የ6 ወራት ቅንጅታዊ ስራዎች አፈፃፀ...

image description
- In code inforcement    0

ባለስልጣኑ የ6 ወራት ቅንጅታዊ ስራዎች አፈፃፀም የእውቅና ሰጠ

ባለስልጣኑ የ6 ወራት ቅንጅታዊ ስራዎች  አፈፃፀም የእውቅና ሰጠ

               13/05/2017 ዓ.ም
                  ****አዳማ**** 

የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ደንብ ማስከበር ባለስልጣን በ2017 በጀት ዓመት በመጀመሪያው 6 ወራት ከባለድርሻ አካላት ጋር በቅንጅት የተከናወኑ ተግባራት አፈፃፀም በመገምገም የከተማውና የባለስልጣኑ ከፍተኛ አመራሮች በተገኙበት ባለድርሻ አካላት በጣም ከከፍተኛ እና ከፍተኛ አፈፃፀም ለስመዘገቡ ለ27 ተቋማት እውቅና ሰጥቷል።


Comments

Nothing was found.

Leave Your Comments