የሬዲዮ ቴሌቪዥንና ህትመት ፕሮግራም ዝግጅት ቡድን

የሬዲዮ ቴሌቪዥንና ህትመት ፕሮግራም ዝግጅት ቡድን

image description

1.2.1 የቴሌቪዥን  ክፍል

  1. በስሩ ዋና አዘጋጅ፤አዘጋጅ፤አርታይ እና  ሪፖርተር ያለው ሲሆን
  2. ይህ በአዲስ አበባ ደንብ ማስከበር ባለስልጣን ስም  በተለያዩ ሚዲያ በሳምንት  የ1 ሰአት የአየር ጊዜ በመውሰድ  ለህብረተሰቡ በቴሌቪዥን የግንዛቤውን ስራ ቤት ለቤት ተደራሽ ማድረግ ይሆናል

1.2.2 የሬዲዮ ክፍል

  1. በስሩ ዋና አዘጋጅ፤አዘጋጅ፤አርታይ እና  ሪፖርተር ያለው ሲሆን
  2. ይህ በአዲስ አበባ ደንብ ማስከበር ባለስልጣን ስም   ሬዲዮ ጣቢያ መደበኛ የአየር ሰአት በመውሰድ  ለህብረተሰቡ በሬዲዮ  የግንዛቤውን ስራ ቤት ለቤት ተደራሽ ማድረግ ይሆናል

 

 1.2.3 የህትመት ክፍል

  1. በስሩ ዋና አዘጋጅ፤አዘጋጅ፤አርታይ እና  ሪፖርተር ያለው ሲሆን
  2. ይህ በአዲስ አበባ ደንብ ማስከበር ባለስልጣን ስም  በመደበኛ የጋዜጣ አምድ በመግዛት በህትመት    ለህብረተሰቡ ግንዛቤ ማሳደግ
  3.  መደበኛ መጽሄቶችን በማዘጋጀት ህብረተሰቡን ማስተማር
  4. ብሮሸር፤በራሪ ጹሁፍነ ፓምፕሌት በማዘጋጀት የተቋሙን ተግባርና ኃላፊነት ማስገንዘብ